Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ክሮሺያ  ጃፓንን በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቀለች

Soccer Football - FIFA World Cup Qatar 2022 - Round of 16 - Japan v Croatia - Al Janoub Stadium, Al Wakrah, Qatar - December 5, 2022 Croatia players celebrate Croatia's Marcelo Brozovic scoring a penalty during the penalty shootout REUTERS/John Sibley

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም  ዋንጫው ክሮሺያ ጃፓንን በመለያ ምት በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅላለች፡፡

መደበኛ ጨዋታውን አንድ አቻ ያጠናቀቁት ጃፓን እና ክሮሺያ ተጨማሪ 30 ደቂቃ ቢሰጣቸውም 120 ደቂቃውን ያለ ውጤት ለውጥ አጠናቀዋል፡፡

ሩብ ፍፃሜውን የሚቀላቀለውን ቡድን ለመለየት በተሰጠው የመለያ ምትም ክሮሺያ 3 ለ 1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን መቀላቀል ችላለች፡፡

መርሐ ግብሩ ሲቀጥል ብራዚል ከደቡብ ኮሪያ ምሽት 4 ሰዓት ላይ የሚጫወቱ ይሆናል፡፡

Exit mobile version