Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

አርጀንቲና ለዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ አለፈች

LUSAIL CITY, QATAR - DECEMBER 13: Lionel Messi of Argentina celebrates with the fans after the team's victory during the FIFA World Cup Qatar 2022 semi final match between Argentina and Croatia at Lusail Stadium on December 13, 2022 in Lusail City, Qatar. (Photo by Shaun Botterill - FIFA/FIFA via Getty Images)

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርጀንቲና ክሮሺያን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ለኳታሩ የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ ማለፏን አረጋግጣለች።
 
የአርጀንቲናን የማሸነፊያ ግቦች ሊዮኔል ሜሲ እና ጁሊያን አልቫሬዝ አስቆጥረዋል።
 
ሊዮኔል ሜሲ የኳታሩ የዓለም ዋንጫ ከፍተኛ ግብ አግቢነትን በእኩል 5 ግቦች ከፈረንሳዩ ኪሊያን ምባፔ ጋር በጋራ እየመራ ይገኛል።
 
ውጤቱን ተከትሎ አርጀንቲና ነገ ከሚለየው የአፍሪካዊቷ ሞሮኮ እና ፈረንሳይ አሸናፊ ቡድን ጋር ለፍጻሜ ጨዋታ የምትፋለም ይሆናል።
Exit mobile version