Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ኢጋድ ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ መቀለ ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት (ኢጋድ) ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ ለሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ለማቆም በተደረሰው ስምምነት መሠረት የተቋቋመውን የጋራ የክትትል እና የማረጋገጫ ሥርዓት ለማስጀመር መቀለ ከተማ ገብተዋል።
ዋና ጸሃፊው ኢጋድ በፌደራል መንግሥት እና በህወሓት መካከል የተደረሰውን ታሪካዊ ስምምነት ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ዳግምያረጋግጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የኢጋድ ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version