Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ጋር ተወያዩ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ የኮቪድ-19 ሥርጭት ለሚያስከትላቸው ፈታኝ ሁኔታዎች ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት በሚያስችል የጋራ አመራር ላይ ነው ፕሬዚዳንት ካጋሜ ጋር በስልክ የተወያዩት።

በውይይታቸው ላይም አፍሪካ ከቀውሱ በኋላ ሊያጋጥማት የሚችለውን የኢኮኖሚ መሰናክል ለመቋቋም የጋራ ጥረት እጅግ ያስፈልጋል ብለዋል በውይይታቸው።

Exit mobile version