Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

አየር መንገዱ ከአዲስ አበባ አትላንታ ጆርጂያ ቀጥታ በረራ ሊጀምር ነው

Boeing and Ethiopian Airlines announced the signing of a Memorandum of Understanding with the intent to purchase five 777-8 Freighters, the industry's newest, most capable and most fuel-efficient twin-engine freighter. (Image credit: Boeing)

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ አትላንታ ጆርጂያ ቀጥታ የመንገደኞች በረራ ለመጀመር ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታውቋል፡፡
 
የሚደረገው በረራም በሳምንት ለአራት ቀናት መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡
 
ይህም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሜሪካ ያለውን የበረራ መዳረሻ ቁጥር ከዋሺንግተን ዲሲ፣ ኒዋርክ፣ ኒው ዮርክ እና ቺካጎ በመቀጠል
አምስት እንደሚያደርሰው የአየር መንገዱ መረጃ ያመላክታል፡፡
Exit mobile version