Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ጠ/ሚ ዐቢይ ከብሄራዊ የህግ ማስከበርና የደህንነት ንዑስ ኮሚቴ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብሄራዊ የህግ ማስከበርና የደህንነት ንዑስ ኮሚቴ ጋር ተወያዩ

በውይይታቸውም የሕግ ማስከበር እና የደኅንነት ንዑስ ኮሚቴውን የቅድመ ዝግጁነት ሥራና ክንውን በተመለከተ ግምገማ አካሂደዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ብሔራዊ የመከላከያ ሠራዊቱ ኮቪድ19 ሊያስከትል ለሚችለው የመጨረሻ አስከፊ ሁኔታ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት ማካሄዱንም አስታውቀዋል።

Exit mobile version