Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ነጻና የታፈረች ሀገር የሰጡንን ሰማዕታት የምናስባቸው አንድነትን ከሚንዱ አስተሳሰቦች በመራቅ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን የምንኮራባት፣ ነጻና የታፈረች ሀገር የሰጡንን ሰማዕታት የምናስባቸው ከሚከፋፍሉና አንድነትን ከሚንዱ አስተሳሰቦች በመራቅ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡

ከንቲባዋ ፥ የ86ኛዉን የካቲት 12 ሰማዕታት መታሰቢያ ሀዉልት ተገኝተው የአበባ ጉንጉን ማስቀመጣቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል፡፡

ችግሮች ሲያጋጥሙ በመወያየት ፣ በመመካከርና ሌት ተቀን በመስራት ከድህነት መላቀቅ ይገባልም ነው ያሉት፡፡

Exit mobile version