Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቻርለስ ሚሼል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቻርለስ ሚሼል ጋር ተወያዩ፡፡

ውይይቱን አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷”ከቻርለስ ሚሼል ጋር በአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ወቅት ስለተገናኘን ደስ ብሎኛል “ብለዋል።

በሰላም ስምምነቱ ላይ በነበረው የመንግሥት ሚና፣ በልማት ሥራዎች እና በኢትዮጵያ እና በአውሮፓ ኅብረት ግንኙነት ላይ ያተኮረ ውይይት ማድረጋቸውንም ገልፀዋል፡፡

Exit mobile version