Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዓድዋ ድልድይ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዓድዋ ድልድይ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።

ጀግኖች አባቶች ለዓድዋ ጦርነት ዝግጅት በማድረግ እና ለአሸናፊነት ቃል ኪዳን በመግባት የተሻገሩትን ለማስታወስ የድልድይ ማቋረጥ ትርዒት ታይቷል፡፡

ትርዒቱን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት አንድ ሻንበል ጦር ያሳየ ሲሆን ፥ የዛሬው ትውልድ የአባቶችን ዓርማ አንግቦ እየሰራ የሚጓዝ መሆኑን ለማመላከት መሆኑ ተጠቁሟል፡፡

በምንይችል አዘዘው

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version