አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኳታር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሶልጣን ቢን ሳዕድ አል ሙራክሂ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም በጋራ ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ በትኩረት መምከራቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ውይይቱ ከ5ኛው የተባበሩት መንግሥታት አዳጊ ሀገራት ጉባዔ ጎን ለጎን ነው የተካሄደው፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!