Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ።

ፕሬዚዳንቱ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

ፕሬዚዳንቱ በኢትዮጵያ የሁለት ቀናት ቆይታ ይኖራቸዋል።

Exit mobile version