አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚንስትር ሙፈሪሃት ካሚል ከጀርመኑ ዓለም አቀፍ ድርጅት (ኬ ኤፍ ደብሊው)የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም ÷ በድርጅቱ ድጋፍና የቅርብ ትትል የተከናወኑ ተግባራት እና የተደረጉ ድጋፎች ውጤታማ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
በቀጣይ በድርጅቱ በኩል ተጨማሪ ድጋፍ በሚደረግበትና ግንኙነቱ ተጠናክሮ በሚቀጥልበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!