Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ለመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ሰልፍ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ክልሎች ዋና ዋና ከተሞች ዜጎች ለመከላከያ ሠራዊት ያላቸውን ድጋፍ በታላቅ ሠላማዊ ሰልፍ ገልፀዋል።

በድጋፍ ሰልፉ የሀገር ሽማግሌዎች ፣ወጣቶችና የየአካባቢዎቹ  ነዋሪዎች ተሳትፈዋል፡፡

ሰልፈኞቹ ለመከላከያ ሠራዊት ያላቸውን ድጋፍ የሚገልፅ መፈክርም  አሰምተዋል፡፡

Exit mobile version