Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

አሸባሪው አልሻባብ በኢትዮ-ሶማሊያ ድንበር አካባቢ ሊፈጽም የነበረው ጥቃት ከሸፈ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የአልሸባብ ቡድን በዛሬው ዕለትበኢትዮ-ሶማሊያ ድንበር ዶሎ አካባቢ ሊፈጽም የነበረው የሽብር ተግባር ከሽፏል፡፡

ቡድኑ አጥፍቶ ጠፊ በማሰማራት በአካባቢው ጉዳት ለማድረስ ያደረገውን ሙከራ የኢፌዴሪ የመከላከያ ሠራዊት በተሳካ ሁኔታ አክሽፎታል፡፡

የሽብር የቡድኑ አባላት ይዘውት ከመጡት መሳሪያ ጋር መደምሰሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version