Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በአለም ዋንጫው እንግሊዝ ለፍፃሜ ደርሳለች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች አለም ዋንጫ እንግሊዝ አስተናጋጇን አውስትራሊያን 3 ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ለፍፃሜ ደርሳለች፡፡

ለእንግሊዝ ኤላ ቶኒ፣ ላውረን ሄምፕ እና አሌሲያ ሩሶ ጎሎችን ሲያስቆጥሩ የአውስትራሊያን ብቸኛ ጎል ሳም ኬር አስቆጥራለች፡፡

የእንግሊዝ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ከ1966 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ለፍፃሜ መድረስ የቻለ ሲሆን ሴት አምበሶቹ በመጭው እሁድ ከስፔን አቻቸው ጋር ለፍፃሜ የሚጫወቱ ይሆናል፡፡

Exit mobile version