Fana: At a Speed of Life!

በአለም ዋንጫው እንግሊዝ ለፍፃሜ ደርሳለች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች አለም ዋንጫ እንግሊዝ አስተናጋጇን አውስትራሊያን 3 ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ለፍፃሜ ደርሳለች፡፡

ለእንግሊዝ ኤላ ቶኒ፣ ላውረን ሄምፕ እና አሌሲያ ሩሶ ጎሎችን ሲያስቆጥሩ የአውስትራሊያን ብቸኛ ጎል ሳም ኬር አስቆጥራለች፡፡

የእንግሊዝ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ከ1966 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ለፍፃሜ መድረስ የቻለ ሲሆን ሴት አምበሶቹ በመጭው እሁድ ከስፔን አቻቸው ጋር ለፍፃሜ የሚጫወቱ ይሆናል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.