Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ዓየር መንገዱ ወደ ማልታ የቻርተር በረራ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ወደ ማልታ የመጀመሪያውን የቻርተር በረራ ማካሄዱን አስታወቀ፡፡

በቻርተር በረራው ከ100 በላይ ኢትዮጵያውያን ጎብኚዎች መካተታቸውን የዓየር መንገዱ መረጃ ያመላክታል፡፡

በኢትዮጵያ እና ጅቡቲ የማልታ አምባሳደር ሮናልድ ሚካሌፍ፣ የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ የንግድ ክፍል ዋና ኃላፊ ለማ ያዴቻ እንዲሁም ሌሎች እንግዶች በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው አሸኛኘት አድርገዋል፡፡

 

Exit mobile version