Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በበጋ መስኖ ስንዴ ከ2 ሚሊየን ሔክታር በላይ ሰብል ተሰበሰበ

 

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጋ መስኖ ስንዴ በዘር ከተሸፈነው 3 ሚሊየን ሔክታር ውስጥ 2 ነጥብ 1 ሚሊየኑ መሰብሰቡን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

እስካሁን ከተሰበሰበውም 73 ነጥብ 9 ሚሊየን ኩንታል ምርት መገኘቱን የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈፃሚ ከበደ ላቀው ተናግረዋል፡፡

በአጠቃላይ በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት 120 ሚሊየን ኩንታል ምርት ይገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅም አመላክተዋል፡፡

በዙፋን ካሳሁን

Exit mobile version