Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

አየር መንገዱ ወደ ካሜሩን ዱዋላ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ 11 ሊያሳድግ ነው አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካሜሩን የንግድና የኢኮኖሚ ማዕከል ወደ ሆነችው ዱዋላ ከተማ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ 11 ሊያሳድግ ነው፡፡ በዚህ መሰረትም ከመጪው ግንቦት 26 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ አየር መንገዱ ወደ ካሜሩን ዱዋላ የሚያደርገውን በረራ ወደ 11 ከፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ወቅት ወደ ከተማዋ 7 ሳምንታዊ በረራዎችን እያደረገ እንደሚገኝ ተመላክቷል።

አየር መንገዱ ወደ ካሜሩን ዱዋላ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ 11 ሊያሳድግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካሜሩን የንግድና የኢኮኖሚ ማዕከል ወደ ሆነችው ዱዋላ ከተማ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ 11 ሊያሳድግ ነው፡፡

በዚህ መሰረትም ከመጪው ግንቦት 26 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ አየር መንገዱ ወደ ካሜሩን ዱዋላ የሚያደርገውን በረራ ወደ 11 ከፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ወቅት ወደ ከተማዋ 7 ሳምንታዊ በረራዎችን እያደረገ እንደሚገኝ ተመላክቷል።

Exit mobile version