Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ ወደ ካሜሩን ዱዋላ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ 11 ሊያሳድግ ነው አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካሜሩን የንግድና የኢኮኖሚ ማዕከል ወደ ሆነችው ዱዋላ ከተማ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ 11 ሊያሳድግ ነው፡፡ በዚህ መሰረትም ከመጪው ግንቦት 26 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ አየር መንገዱ ወደ ካሜሩን ዱዋላ የሚያደርገውን በረራ ወደ 11 ከፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ወቅት ወደ ከተማዋ 7 ሳምንታዊ በረራዎችን እያደረገ እንደሚገኝ ተመላክቷል።

አየር መንገዱ ወደ ካሜሩን ዱዋላ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ 11 ሊያሳድግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካሜሩን የንግድና የኢኮኖሚ ማዕከል ወደ ሆነችው ዱዋላ ከተማ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ 11 ሊያሳድግ ነው፡፡

በዚህ መሰረትም ከመጪው ግንቦት 26 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ አየር መንገዱ ወደ ካሜሩን ዱዋላ የሚያደርገውን በረራ ወደ 11 ከፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ወቅት ወደ ከተማዋ 7 ሳምንታዊ በረራዎችን እያደረገ እንደሚገኝ ተመላክቷል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.