Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ጠ/ሚ ዐቢይ መልካም ሥራዎች እና ተነሳሽነቶችን ማስፋፋትና ማጠናከር እንደሚገባ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ መልካም ሥራዎች እና ተነሳሽነቶችን ማስፋፋትና ማጠናከር እንደሚገባ ገለፁ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ የቆሻሻ መጣያ ስፍራዎችን በፈቃደኝነት ወደተስማሚ መስክ መለወጥ ለእይታ ብቻ ሳይሆን ለከተማ እርሻ ተግባራዊነት ማሻሻል የሚያስመሰግን ነው ብለዋል፡፡

እንደዚህ ያሉ መልካም ሥራዎች እና ተነሳሽነቶችንም ማስፋፋትና ማጠናከር አለብን ሲሉም አሳስበዋል፡፡

Exit mobile version