Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ጠ/ሚ ዐቢይ ከፌደራል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና ከክልል ርዕሰ መስተዳድሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፌደራል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና ከክልል ርዕሰ መስተዳድሮች ጋር ተወያዩ፡፡

ውይይቱ በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አስታውቀዋል፡፡

በዚህም በሃገሪቱ የጸጥታ ጉዳይና ባጋጠሙ ሰው ሠራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች ላይ ትኩረት አድርገው መክረዋል፡፡

Exit mobile version