Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ጠ/ሚ ዐቢይ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብና በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክትር ዐቢይ አህምድ የፈረንጆቹን 2020 አዲስ ዓመት አስመልክቶ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብና በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት የፈረንጆቹ 2020 አዲስ ዓመት የብልጽግና ይሆን ዘንድ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።

Exit mobile version