Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዓመታዊ የምርምር ሳምንት ተከፈተ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዓመታዊ የምርምር ሳምንት ተከፈተ።
መርሐ-ግብሩ ”ምርመር ለሰላምና ለሀገር ግንባታ” በሚል መሪ ቃል የሚከናወን ነው።
በዚህም ምርመር ለሰላምና ለሀገር ግንባታ የሚኖረው ሚና ላይ ትኩረት ያደረጉ የፓናል ውይይቶች ይካሄዳሉ ተብሏል።
ከዚህም ባለፈ የስራ ፈጠራ እና የቴክኖሎጂ አውደ ርዕይ እንዲሁም ሌሎች መርሐ-ግብሮች በምርምር ሳምንቱ እንደተካቱ ኢቢሲ ዘግቧል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version