Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በአዲስ አበባ የተካሄደው ሰልፍ በሰላም መጠናቀቁን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) -“ድምፃችን ለነፃነታችን እና ለሉአላዊነታችን” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ የተካሄደው ሰልፍ በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ለፕሮግራሙ ስኬታማነት ድጋፍ ላደረጉ የከተማዋ ነዋሪዎችና የፀጥታ አካለት ኮሚሽኑ ምስጋናውን አቅርቧል፡፡
የከተማውን ፀጥታ ለማስከበር በሚከናወኑ ልዩ ልዩ ተግባራት ህብረተሰቡ እያበረከተ ያለውን አስተዋፅኦ አጠናክሮ እንዲቀጥልም ጥሪውን አስተላልፏል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version