Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በአሰላ ከተማ የክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሰላ ከተማ የክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎቱ በወጣቶችና በተለያዩ የመንግስት ሴክተር መስሪያ ቤት ሰራተኞች በይፋ ተጀምሯል፡፡
በመርሃ ግብሩ ከ6ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞችን ለማሳተፍ መታቀዱን የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡
በዘንድሮው የክረምት የበጎ ፍቃድ መርሃ ግብር አቅመ ደካሞችንና አካል ጉዳተኞችን ከመደገፍ ባሻገር በከተማ ጽዳትና ውበት እንዲሁም በችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ ትኩረት ተደርጎ እንደሚሰራም ተገልጿል፡፡
በበጋሻው አርጋው
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version