Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች አረንጓዴ አሻራቸውን አሳረፉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ቴፒ ግቢ ተመራቂ ተማሪዎች በዛሬው ዕለት የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሂደዋል፡፡
ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ በቴፒ ግቢ ለ13ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 38 ተማሪዎችን በነገው ዕለት ያስመርቃል።
ተመራቂ ተማሪዎች በኢንጂነሪንግ ቴክኖሎጂ፣ በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጆችና በኢንፎርማቲክስ ትምህርት ቤት በመጀመሪያና 2ተኛ ዲግሪ የሰለጠኑ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
በሃበነዮም ሲሳይ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግና
Exit mobile version