Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ኢፋ ቦሩ ሳቺ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢሉ አባ ቦር ዞን አልጌ ሳቺ ወረዳ የተገነባው ኢፋ ቦሩ ሳቺ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቋል፡፡
ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ለማግኘት ርቀው ይሔዱ እንደነበር የተናገሩት የወረዳው ነዋሪዎች ፥መንግስት የትምህርት ተደራሽነትን ለማስፋት እያከናወነው ባለው ፕሮጀክት ተጠቃሚ በመሆናቸው መደሰታቸውን ገልፀዋል፡፡
የኢሉ አባ ቦር ዞን ትምህርት ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ከበደ ነጋሱ፥ በዞኑ የኢፋ ቦሩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መገንባታቸው የዞኑን የትምህርት ተደራሽነት ያሳደገ ነው ማለታቸውን ኦቢኤን ዘግቧል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version