Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ማንም ዜጋ በሀገሩ ጉዳይ ገለልተኛ መሆን አይችልም-የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጥምረት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጥምረት ወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታን አስመልክተው ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ማንም ዜጋ በሀገሩ ጉዳይ ገለልተኛ መሆን አይችልም ሲል ገለጸ።
ጥምረቱ በሰላማዊ ዜጎች፣ በቤተ ክርስቲያን እና መስጊዶች፣ በትምህርት ቤቶች እና ጤና ጣቢያዎች እየተፈፀመ ያለውን ጥቃት አውግዘዋል።
ይህን በፈፀሙ አካላት ላይም የሚመለከታቸው የሀገር ውስጥ፣ አለም አቀፍ ማህበረሰብ እና አለም አቀፍ የሲቪክ ማህበረሰብ ክፍሎች እንዲያወግዙት ጭምር ጥምረቱ ጠይቋል።
አዲሱ ሙሉነህ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version