Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የዓለም ቱሪዝም ቀን በሲዳማ ክልል ይከበራል

አዲስ አበባ፣መስከረም 11 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት የዓለም ቱሪዝም ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ መስከረም 17 በሲዳማ ክልል ይከበራል፡፡

በኢትዮጵያ ለ34ኛ ጊዜ ‘’ቱሪዝም ለሁለንተናዊ እድገት’’ በሚል መርህ የባሕላዊ ፣ታሪካዊ፣ሰዉ ሰራሽና ተፈጥሯዊ መስህብ ሐብቶች ጉብኝት የሚደረግ ሲሆን፥ በዓሉ በተጨማሪም በስፖርታዊ ዉድድር እንዲሁም በኤግዚቢሽንና ሲምፖዚየም ከመስከረም 12 ቀን 2014 ጀምሮ በሃዋሳና አካባቢዉ እንደሚከበር ከባሕልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version