Fana: At a Speed of Life!

የዓለም ቱሪዝም ቀን በሲዳማ ክልል ይከበራል

አዲስ አበባ፣መስከረም 11 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት የዓለም ቱሪዝም ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ መስከረም 17 በሲዳማ ክልል ይከበራል፡፡

በኢትዮጵያ ለ34ኛ ጊዜ ‘’ቱሪዝም ለሁለንተናዊ እድገት’’ በሚል መርህ የባሕላዊ ፣ታሪካዊ፣ሰዉ ሰራሽና ተፈጥሯዊ መስህብ ሐብቶች ጉብኝት የሚደረግ ሲሆን፥ በዓሉ በተጨማሪም በስፖርታዊ ዉድድር እንዲሁም በኤግዚቢሽንና ሲምፖዚየም ከመስከረም 12 ቀን 2014 ጀምሮ በሃዋሳና አካባቢዉ እንደሚከበር ከባሕልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.