Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

23ኛው የጤናው ዘርፍ አመታዊ ጉባኤ በጅግጅጋ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)23ኛው የጤናው ዘርፍ አመታዊ ጉባኤ “ምላሽ ሰጭ የጤናው ስርዓት በአዲስ ምዕራፍ” በሚል መሪ ቃል በጅግጅጋ መካሄድ ጀምሯል፡፡
በክልሉ ቤተ መንግሥት አዳራሽ እየተካሄደ በሚገኘው በዚህ ጉባኤው ላይ ፥የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኢብራሂም ኦስማን ፋራህ፣የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ እና ሌሎች ከፍተኛ የፌዴራል እና የክልል የስራ ሀላፊዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እየተሳተፉ መሆኑን ኤ ኤም ኤን ዘግቧል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version