Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የመያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው የቡድኑ አመራሮች እጅ እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው የህወሃት ቡድን አመራሮች ከድርጊታቸው ተቆጥበው በሰላም እጅ እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበ።

የቡድኑ ታጣቂዎች በማይካድራ እና በሌሎች የሀገሪቱ ክፍልም በተመሳሳይ በሰላማዊ ሰዎች ላይ በማንነት ላይ ያነጣጠረ ጥቃት መፈጸማቸው ሲዘገብ ቆይቷል።

የፈጸሙት ወንጀል በኢትዮጵያ ሕግም ሆነ በዓለም አቀፍ ሕግ ሊያስጠይቁ የሚችል መሆኑን ማንም ሊገነዘብ ይገባል ብሏል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ።

Exit mobile version