Fana: At a Speed of Life!

በዳባት በህዝብ መገልገያ ቦታዎች ተጠልለው የነበሩ ኤርትራውያን ስደተኞች ወደ አለም ዋጭ መጠለያ ካምፕ ተዛወሩ

አዲስ አበበ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ዳባት ከተማ በህዝብ መገልገያ ቦታዎች ተጠልለው የነበሩ 1 ሺህ 400 የኤርትራ ስደተኞች ወደ አለም ዋጭ የመጠለያ ካምፕ መዛወራቸው ተገለጸ፡፡

ስደተኞቹ ከሐምሌ 13 ቀን 2021 ዓ.ም. ጀምሮ በዳባት ከተማ በሦስት የህዝብ መገልገያ ቦታዎች ተጠልለው እንደነበር ተገልጿል፡፡

በዝውውሩ ስነ ስርዓት ላይ የሰሜን ጎንደር ዞንና ዳባት ከተማ አስተዳዳሪዎች፣ የዓለማቀፍ የስደተኞች ኮሚሽን ና የሌሎች ዓለማቀፍ ድርጅቶች ተወካዮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች መገኘታቸውን ከስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.