Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በጦርነትና ድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ገቢ ማሰባሰቢያ አጭር የፅሑፍ መላኪያን ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በጦርነትና ድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ገቢ ማሰባሰቢያ የሚሆን 9400 አጭር የፅሑፍ መልዕክት መላኪያን ይፋ አደረጉ።
የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብሩ ለአንድ ዓመት የሚቆይ መሆኑ ታውቋል።
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የበላይ ጠባቂና የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ “እኔም ለወገኔ” በሚል መሪ ቃል በጦርነትና ድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብርን ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል።
ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.