Fana: At a Speed of Life!

የመዲናዋ ህዝባዊ ሰራዊት በሰላምና ደህንነት ላይ ላበረከተው አስዋጽኦ የዕውቅና መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ህዝባዊ ሰራዊት በሰላምና ደህንነት ላይ ላበረከተው አስዋጽኦ የዕውቅና እና የምስጋና መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡
 
ለህዝባዊ ሰራዊቱ የተዘጋጀው መርሐ ግብር በወዳጅነት አደባባይ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡
 
ህዝባዊ ሰራዊቱ በተለይም ከጸጥታ መዋቅሩ ጋር በመቀናጀት የአካባቢውን ሰላም በማስጠበቅ ረገድ ከፍተኛ ሚና መጫወቱ ተመላክቷል።
 
በመርሃሐ ግብሩ ላይ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ ከየክፍለ ከተማው የተውጣጡ የህዝባዊ ሰራዊት አባላት እና የጸጥታ አካላት መገኘታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.