Fana: At a Speed of Life!

አቶ አህመድ ሺዴ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም የአፍሪካ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ በአፍሪካ ኢኮኖሚ ተግዳሮቶች ላይ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም የአፍሪካ ዳይሬክተር አቶ አበበ ሥላሴ ጋር ተወያይተዋል፡፡

በውይይታቸውም÷ ዳይሬክተሩ የኢትዮጵያ መንግስት ለለውጡ ያለውን ጠንካራ ቁርጠኝነት መግለጹን የገንዘብ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።

ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.