Fana: At a Speed of Life!

“ወጣቶች ለሰላም ግባንባታና አካባቢ ጥበቃ ”በሚል መሪ ቃል የአፍሪካ ወጣቶች የተሳተፉበት የሰላም ሴሚናር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ወጣቶች ለሰላም ግባንባታና አካባቢ ጥበቃ” በሚል መሪቃል ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ ወጣቶች የሚሳተፉበት የሰላም ሴሚናርና የፓናል ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡

የሰላም ሴሚናርና የፓናል ውይይት መድረኩን የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከመከላከያ ሚኒስቴር ጋር በጋራ በመተባበር ነው ያዘጋጁት፡፡

“ወጣቶች ለሰላም ግባንባታና አካባቢ ጥበቃ” በሚል መሪ ቃል በሚካሄደው የውይይት መድረክም ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ ወጣቶች መሳተፋቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.