Fana: At a Speed of Life!

አስተዳደሩ ባወጣው የጋራ መኖሪያ ቤት ዕጣ በማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አመራሮችና ሰራተኞችን ዝርዝር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት እጣ ማውጣት ጋር በተያያዘ ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮ እና ከቤቶች ቢሮ በማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አመራሮችና ሰራተኞችን ስም ዝርዝር ይፋ አድርጓል፡፡

የተጠረጠሩ አመራሮችና ሰራተኞች ስም ዝርዝርም እንደሚከተለው ቀርቧል፡-

1. ዶ/ር ሙሉቀን ሃብቱ- የቢሮ ሃላፊ፣ ከሃላፊነቱ የተነሳ

2. አብርሀም ሰርሞሎ -የዘርፉ ምክትል ቢሮ ሃላፊ

3.መብራቱ ወልደኪዳን -ዳይሬክተር

4. ሀብታሙ ከበደ -ሶፍትዌር ባለሙያ

5. ዬሴፍ ሙላት-ሶፍትዌር ባለሙያ

6. ጌታቸው በሪሁን -ሶፍትዌር ባለሙያ

7. ቃሲም ከድር- ሶፍትዌር ባለሙያ

8. ስጦታው ግዛቸው- ሶፍትዌሩን ያለማ

9. ባየልኝ እረታ – ሶፍትዌር ተቆጣጣሪ

10. ሚኪያስ ቶሌራ- የቤቶች ኢንፎሜሽን ና ቴክኖሎጂ ባለሙያ

11.ኩምሳ ቶላ የቤቶች ኢንፎርሜሽንና ቴክኖሎጂ ዳይሬክተር

ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.