Fana: At a Speed of Life!

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ ሙያ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 493 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ ሙያ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 493 ተማሪዎች አስመርቋል፡፡

ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ መርሐ ግብር ያሰለጠናቸውን ተማሪዎችን ነው ያስመረቀው፡፡

በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ከፍተኛ መንግሥት ሥራ ኃላፊዎች፣ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እንዲሁም ተመራቂዎችና የተመራቂ ቤተሰቦች ተገኝተዋል፡፡

ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision

 

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.