የወንዶች ማራቶን የፍጻሜ ውድድር እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንዶች ማራቶን የፍጻሜ ውድድር በመካሄድ ላይ ነው፡፡
በውድድሩም÷ አትሌት ሌሊሳ ደሲሳ፣ አትሌት ሙስነት ገረመው፣ አትሌት ሰይፉ ቱራ እና አትሌት ታምራት
ቶላ ተሳትፈዋል፡፡
ቶላ ተሳትፈዋል፡፡
በአሜሪካ ኦሪገን እየተካሄደ በሚገኘው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ሦስተኛ ቀኑን ይዟል፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!