Fana: At a Speed of Life!

ጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ስብሰባውን ማካሔድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የሥራ ዘመን 1ኛ አመት 3ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው፡፡

ጨፌው የ2014 የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት በማዳመጥ ሰፊ ውይይት እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡

እንዲሁም በ2015 እቅድ ዙሪያ በመወያየት ቀጣይ አቅጣጫ ያስቀምጣል ፤ በጀትም ያፀድቃል መባሉን ኦቢኤን ዘግቧል፡፡

የጨፌው መደበኛ ስብሰባም ለሁለት ተከታታይ ቀናት እንደሚቆይ የወጣው መርሐ ግብር ያመለክታል፡፡

ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.