Fana: At a Speed of Life!

ቦሪስ ጆንሰንን ለመተካት የመጨረሻዎቹ ሁለት ዕጩዎች ታውቀዋል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቦሪስ ጆንሰንን ለመተካት እየተካሄደ ባለው ምርጫ ሪሺ ሱናክ እና ሊዝ ትረስ የመጨረሻ ዕጩ ሆነው ቀርበዋል።

በተካሄደው ምርጫ ሱናክ 137 ድምጽ በማግኘት ቀዳሚ ሲሆኑ ÷ትረስ ደግሞ 113 ድምጽ በማግኘት ሁለተኛ ሆነዋል፡፡

ከሁለቱ ተፎካካሪዎች በሚደረገው ምርጫ አሸናፊ የሚሆነው በፈረንጆቹ መስከረም 5 ቀን እንደሚታወቅ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡

ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.