Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጥቅምት 20 ወደ ዙሪክ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጥቅምት 20 ቀን 2015 ዓ.ም ወደ ስዊዘርላንዷ የንግድ ከተማ ዙሪክ በረራ እንደሚጀምር አስታውቋል፡፡

አየር መንገዱ የፊታችን መስከረም 9 ቀን 2015 ወደ ዮርዳኖስ ዋና ከተማ አማን በረራ እንደሚጀምር በትናንትናው ዕለት ይፋ መደረጉ ይታወሳል፡፡

ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግና

 

 

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.