Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አልጀርስ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከልዑካን ቡድናቸው ጋር ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በሰሜን አፍሪካዋ የአልጀሪያ ዋና ከተማ አልጀርስ ገብተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአልጀሪያ ርዐሰ መዲና አልጀርስ ሲደርሱ የአልጀሪያ ጠቅላይ ሚኒስትር አይመን ቤን አብድራህማኔ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.