Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ  ኮሮና ቫይረስን አስመልክተው ከጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር  ተወያየዩ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 13፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ኮሮና ቫይረስን አስመልክተው ከጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴን  ጋር ተወያይተዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ  በትናንት ምሽት ውይይታቸው ÷በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ከጣሊያን ሕዝብ ጎን ነን ብለዋል፡፡

አያይዘውም የዓለም ማኅበረሰብ እንደ መሆናችን፣ ይህንን ሁኔታ በመተባበር እና በአንድነት ድል እንነሣዋለን ማለታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የፌስ ቡክ ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.