Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለጉብኝት ጅማ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለጉብኝት ጅማ ከተማ ገቡ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጅማ የገቡት ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና ከተለያዩ ሚኒስትሮች ጋር በመሆን ነው።

ልዑኩ ጅማ ሲደርስም በመንግስት የስራ ሀላፊዎች እና በሀገር ሽማግሌዎች ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።

በአልዓዛር ታደለ

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.