Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ኮሪያ ሄሊኮፕተር ተከስክሶ የአምስት ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኮሪያ ያንግያንግ እና ጋንግዎን ግዛት በደን ላይ የተከሰተን እሳት ለማጥፋት በሥራ ላይ የነበረ ሄሊኮፕተር ተከስክሶ የአምስት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡
ሄሊኮፕተሩ የተከሰከሰው በደቡብ ኮሪያ ያንግያንግ እና ጋንግዎን ግዛት በምስራቃዊ የባሕር ዳርቻ መሆኑን ዮንሃፕ ዜና አገልግሎት ሺንዋን ጠቅሶ ዘግቧል።
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.