Fana: At a Speed of Life!

በዓለም ዋንጫው ደቡብ ኮሪያ ጥሎ ማለፉን ስትቀላቀል ጋና ከዓለም ዋንጫው ተሰናብታለች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዋንጫው ደቡብ ኮሪያ ፖርቹጋልን ተከትላ ጥሎ ማለፉን ተቀላቀለች።

በምድብ 8 ማምሻውን 12 ሰአት ላይ በተካሄደ ጨዋታ ደቡብ ኮሪያ ፖርቹጋልን 2 ለ 1 በማሸነፍ በ4 ነጥብ በግብ ክፍያ ጥሎ ማለፉብን ተቀላቅላለች።

በምድቡ ሌላኛው ጨዋታ አፍሪካዊቷ የምድቡ ተወካይ ጋና በዑራጋይ 2 ለ 0 ተሸንፋ ከዓለም ዋንጫው ተሰናብታለች።

ውጤቱን ተከትሎም ፖርቹጋልና ደቡብ ኮሪያ ጥሎ ማለፉን ሲቀላቀሉ፥ ዑራጋይ እና ጋና ከዓለም ዋንጫው ተሰናብተዋል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.