Fana: At a Speed of Life!

የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን 5ኛ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎስ ቀዳማዊ ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ

ሕዳር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን 5ኛ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎስ ቀዳማዊ ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ።

ቅዱስነታቸው ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በ96 ዓመታቸው ማረፋቸውን የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል አስታውቀዋል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.